የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ በቅርብ አመታት ታይቶ የማይታወቅ ከባድ ውንጀላ የኢትዮጵያ መንግስት ላይ ሰነዘሩ Meseret MediaMay 24, 2025∙ Paid20Share(መሠረት ሚድያ)- የኤርትራን 34ኛ አመት የነፃነት በአል በማስመልከት ዛሬ ንግግር ያደረጉት የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ምናልባትም ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር እርቅ ከፈፀመችበት ከዛሬ ሰባት አመት ወዲህ ተሰምቶም፣ ታይቶም የማይታወቅ ከባድ ውንጀላ የኢትዮጵያ መንግስት ላይ ሰንዝረዋል። አዛውንቱ መሪ በዛሬ…Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.Claim my free postOr purchase a paid subscription.PreviousNext