ዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ በትውልድ ስፍራቸው እየፈፀሙት ያለው በደል
(መሠረት ሚድያ)- ጉዳዩ የተፈፀመው በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ካፋ ዞን ቦንጋ ሲሆን ተቋሙም የካፋ ልማት ማህበር ነው። ማህበሩ በ1960ዎቹ በ10 ሳንቲም መዋጮ እንደተመሰረተ የታሪክ ማህደራት ያሳያሉ።
የልማት ማህበሩ ቦርድ መር የሆነ ሀገር በቀል ድርጅት ሆኖ በፌደራል የሲቪል ማህብረሰብ ድ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


