የአሜሪካው ሴናተር ኤርትራ ለጦርነት እየተዘጋጀች ነው አሉMeseret MediaMay 16, 2025∙ Paid11Share(መሠረት ሚድያ)- የአሜሪካ ሜሪላንድ ግዛት ሴናተር የሆኑት ክሪስ ቫን ሆለን ኤርትራ የጦርነት ዝግጅት እያደረገች መሆኗን መናገራቸው ታውቃል። ግንቦት 5/2017 ዓ/ም በነበረ በአንድ የሴኔት ውጭ ጉዳይ ስብሰባ ላይ "[የኤርትራው] መሪው ለወታደሮች ጥሪ አድርጓል፣ ይህን የሚያሳዩ ሪፖርቶች አሉ" በማለት መናገራቸውን…Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.Claim my free postOr purchase a paid subscription.PreviousNext