በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የኩላሊት ንቅለ ተከላ መቆሙን ተከትሎ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን ሀኪሞች ወደ አንድ አፍሪካዊት ሀገር በብዛት መሄዳቸው ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ተጀምሮ የነበረው የኩላሊት ንቅለ ተከላ ህክምና ፕሮግራም አገልግሎት መስጠት ካቆመ ሰነባብቷል።
ይህንን ተከትሎም ፕሮግራሙን ሲመሩ የነበሩ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን የህክምና ባለሙያዎች እና ከለጋሽ አካላት የሚገኙ ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፎ…


