በህፃፅ የተፈናቃዮች መጠለያ ጣቢያ ላሉ ዜጎች በቲክቶከሮች እና በማህበረሰቡ የተሰበሰበውን ገንዘብ እና ቁሳቁስ መንግስት መውረሱ ታወቀ Meseret MediaDec 31, 2025∙ PaidShare(መሠረት ሚድያ)- በቅርብ ሳምንታት በትግራይ ክልል በሚገኘው የህፃፅ መጠለያ ጣብያ የሚገኙ ዜጎች በምግብ እጥረት ለረሀብ እና ሞት እየተዳረጉ መሆናቸውን የሚገልፅ መረጃ መውጣቱን ተከትሎ በተለይ ቲክቶከሮች እንዲሁም ህዝብ ርብርብር ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወቃል። Fህፃፅ መጠለያ ጣብያ (Photo: file)በመጠለያ …Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.Claim my free postOr purchase a paid subscription.Previous