በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ግቢ ውስጥ ተቀጥረው ሲሰሩ የነበሩ 36 ግለሰቦች ግቢ ውስጥ እንዳይገቡ ታገዱ
(መሠረት ሚድያ)- በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት (PMO) ግቢ ውስጥ ለረዥም ግዜ ተቀጥረው እና በተለያየ የሙያ ዘርፍ ሲያገለግሉ የነበሩ 36 የመንግስት ሰራተኞች ግቢ ውስጥ እንዳይገቡ መታገዳቸው ታውቋል።
የመንግስት የመረጃ ምንጮች ለመሠረት ሚዲያ እንደተናገሩት ግለሰቦቹ ከሥራ የተሰናበቱት በብሔራዊ መረጃና ደኅን…


