'በስህተት' ተፈፀመ በተባለ የድሮን ጥቃት 36 የመንግስት ሚሊሻዎች ዋግ ኽምራ ውስጥ በመገደላቸው ሀዘኑን ማህበራዊ ሚድያ ላይ የገለፀ የወረዳ ሀላፊ ትናንት ምሽት ታሰረ
(መሠረት ሚድያ)- በአማራ ክልል ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ስብሰባ ላይ በነበሩ የመንግስት ሚሊሻ አባላት ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት ቢያንስ 36 ሰዎች እንደተገደሉ የተለያዩ መረጃዎች ባለፉት ጥቂት ሳምንታት ሲወጡ ቆይተዋል።
ቢቢሲ አንድ የሰሃላ ሰየምት ወረዳ አመራር፣ የጤና ባለሙያ እና ነዋሪዎችን አነጋግሮ …



