ኮሚሽነሩ ስራ ገበታ ላይ ባለመገኘት እና ያለ ቅጥር ማስታወቂያ አነጋጋሪ ምደባዎችን በመስጠት ቅሬታ ቀረበባቸው
(መሠረት ሚድያ)- በኢትዮጵያ የዛሬ ሰባት አመት ገደማ የመንግስት ለውጥ ከተደረገ ወዲህ የተሻለ አወቃቀር በማድረግ ከሚጠቀሱት ተቋማት አንዱ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ነበር።
ኮሚሽኑ በአቶ ዳንኤል በቀለ እየተመራ ባለፉት ጥቂት አመታት ከሌሎች መንግስታዊ ተቋማት በአንፃራዊነት በነፃነት ሲንቀሳቀስ እና ነፃ …
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


