በባህር ዳር ለመኖሪያ ቤት በማህበር የሚደራጁ ነዋሪዎች ለኮሪደር ልማት ገንዘብ ማዋጣት ግዴታ ተደረገባቸው Meseret MediaMay 19, 2025∙ Paid4Share(መሠረት ሚድያ)- የኮሪደር ልማት ከአዲስ አበባ ጀምሮ አሁን ላይ የክልል ከተሞችን እና መንደሮችን ጭምር እያዳረሰ ይገኛል። ፕሮጀክቱ የሺዎችን ዜጎች መፈናቀል እና መሰደድ እንዳስከተለ ከሀገር ውስጥ ዘገባዎች እስከ እንደ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያሉ ተቋማት ቢያስታውቁም መንግስት ግን ገፍቶበታል። ከሰሞኑ ከባህር ዳ…Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.Claim my free postOr purchase a paid subscription.PreviousNext