የአውሮፓ ጉዟቸው የቀጠለው ጠ/ሚር አብይ አህመድ ጀርመን ገብተዋል
የሚጎበኟቸው ሀገራት መሪዎችን ለህዳሴ ግድብ ምርቃት ግብዣ እየጠሩ መሆኑ ታውቋል
(መሠረት ሚድያ)- በአውሮፓ ጉብኝት እያረጉ የሚገኙት ጠ/ሚር አብይ አህመድ በመጀመርያ የፈረንሳይ፣ ከዛም የጣልያን ጉብኝታቸውን አጠናቀው ዛሬ ከሰአት የጀርመን መዲና በሆነችው በርሊን ከተማ መግባታቸውን የመሠረት ሚድያ ምንጮች ጠቁመዋል።
የጀርመን ጉብኝታቸው እንዳለቀ ወደ እንግሊዝ፣ ፊንላንድ፣ ስዊድን እና ኖርዌይ እ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


