በውጪ ሀገር የስራ ስምሪት ስራ ላይ ለመቆየት ከ3.2 ሚሊዮን ብር በላይ በመንግስት አካውንት ውስጥ ማስቀመጥ የሚያስገድድ ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ
(መሠረት ሚድያ)- በውጪ ሀገር የስራ ስምሪት ስራ ላይ ለመቆየት ከ3.2 ሚሊዮን ብር በላይ በስራና ክህሎት ሚኒስቴር የባንክ አካውንት ውስጥ ማስቀመጥ የሚያስገድድ ረቂቅ አዋጅ መዘጋጀቱ ተሰምቷል።
የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ከቁጥጥር እስከ ስምሪት የደረሰ የጠቅላይ ሚና ያካተተውን የውጪ ሀገር ስራና ስምሪት አዋጅ ረቂቅ…



