የጅቡቲ አየር ሀይል አፋር ክልል ውስጥ ዘልቆ በመግባት ተደጋጋሚ የድሮን እና የጄት ጥቃት እየፈፀመ መሆኑ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- የጅቡቲ አየር ሀይል የኢትዮጵያ አየር ክልል ውስጥ ዘልቆ በመግባት ተደጋጋሚ የአየር ጥቃቶችን በተለያዩ ግዜያቶች ሲፈፅም መቆየቱ በተለይ በውጭ ሀገራት ሚድያዎች ሲዘገብ ቆይቷል።
ለምሳሌ የዛሬ አመት ታህሳስ ወር ገደማ የጂቡቲ መንግሥት በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ውስጥ ሰነዘረው በተባለው የድ…



