የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር አሽከርካሪዎች አዲሱን ታርጋ ሲቀይሩ 30 ሺህ ብር ይከፍላሉ በሚለው መረጃ ዙርያ ለሚድያችን ምላሽ ሰጠ
(መሠረት ሚድያ)- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር 'ኢትዮጵያን የሚገልጹ መለያዎችን የያዘ' የተባለውን አዲሱን የተሽከርካሪ ሰሌዳ መለያ ትናንት ይፋ ማድረጉ ይታወቃል።
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ዶ/ር ዓለሙ ስሜ ይህንኑ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ በሥራ ላይ ያለው ሰሌዳ ከዘርፉ ዕድገት እና ኢት…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


