ከአሜሪካ ወደ ሀገር ቤት ለግል ስራ የተመለሰው ዲያስፖራ ከመንገድ ላይ 'ለውትድርና' ታፍሶ እስር ላይ እያለ በደረሰበት ድብደባ ህይወቱ ማለፉ ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- በአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ በሚገኙ አካባቢዎች ወጣቶችን ከመንገድ ላይ ያለፍላጎታቸው ለውትድርና የማፈስ፣ የታሰሩትን በድብደባ የማሰቃየት እና በገንዘብ ክፍያ የመደራደር ድርጊቶች እየተፈፀሙ መሆኑን የሚጠቁሙ አዳዲስ መረጃዎች እና የምስክሮች ቃል እየወጡ ይገኛሉ።
ከእነዚህ ድርጊቶች ሰለባዎች መካከል…


