ከፋብሪካ ውስጥ ታግተው ተወስደው የነበሩ ሶስት ቻይናውያን ተገድለው ተገኙ
(መሠረት ሚድያ)- ግንቦት 29 2017 ዓ/ም ከጠዋቱ 2 ሰአት ገደማ ከጫንጮ ከተማ 8 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ወደ ደርባ ሲሚንቶ መሄጃ ሙሎ መገንጠያ ሳይደርስ የሚገኘው ሰዮ ሀይላንድ ፋብሪካ ውስጥ ያሉ በርካታ ሰራተኞች መታገታቸውን መሠረት ሚድያ መዘገቡ ይታወሳል።
ሶስት ቻይናውያንን ጨምሮ ኢትዮጵያውያን ሰራተኞች በ…
(መሠረት ሚድያ)- ግንቦት 29 2017 ዓ/ም ከጠዋቱ 2 ሰአት ገደማ ከጫንጮ ከተማ 8 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ወደ ደርባ ሲሚንቶ መሄጃ ሙሎ መገንጠያ ሳይደርስ የሚገኘው ሰዮ ሀይላንድ ፋብሪካ ውስጥ ያሉ በርካታ ሰራተኞች መታገታቸውን መሠረት ሚድያ መዘገቡ ይታወሳል።
ሶስት ቻይናውያንን ጨምሮ ኢትዮጵያውያን ሰራተኞች በ…