የፌደራል መንግስት 27 የትግራይ አመራሮች እና ወታደራዊ ሀላፊዎች እንዲሁም ዘመዶቻቸው የባንክ አካውንት እንዲታገድ አደረገ
(መሠረት ሚድያ)- የዛሬ አምስት አመት ገደማ ተቀስቅሶ የበርካታ መቶ ሺህ ዜጎችን ህይወት የቀጠፈው የሰሜኑ ጦርነት ያስከተለው ጠባሳ ሳይደርቅ ባለፉት ጥቂት ቀናት አዲስ የጦርነት ስጋት በቀጠናው እያየለ መምጣቱን የተለያዩ መረጃዎች ያሳያሉ።
ለአመታት ተግባራዊ ሳይደረግ በቆየው የፕሪቶሪያ ስምምነት እና ተያያዥ የሀገ…



