ነዳጅ ማደያዎች ላይ አንዳንድ ፖሊሶችና ሚሊሺያዎች ከሾፌሮች ከፍተኛ ገንዘብ በመቀበል ካለ ተራ ነዳጅ እያስቀዱ መሆኑ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- በመላ ሀገሪቱ እየተስተዋለ ከሚገኘው የነዳጅ እጥረት ጋር በተያያዘ አንዳንድ መንግስታዊ አካላት ህገወጥ ድርጊት ላይ እንዲሳተፉ በሩን እንደከፈተላቸው እየተስተዋለ ነው።
የነዳጅ ድጎማ ወጪ ከታቀደው በ172 በመቶ ብልጫ ማሳየቱ እንዲሁም የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙ ላይ ስጋት ላይ መውደቁ እየተነገረ ባለ…


