የስንዴ ዱቄት ከአንድ ወር ባነሰ ግዜ ውስጥ በኩንታል የ2,600 ብር ጭማሪ እንዳሳየ የዳቦ ፋብሪካዎች እና ተጠቃሚዎች ለሚድያችን ጠቆሙ
(መሠረት ሚድያ)- መንግስት ደጋግሞ ከሚያወጣቸው መረጃዎች አንዱ ኢትዮጵያ በስንዴ ምርት ከፍተኛ እምርታ እያሳየች እንደሆነና በዚህም ምክንያት በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመርያ ግዜ ስንዴ ለውጭ ገበያ መቅረብ መጀመሩን ነው።
የኢትዮጵያ የስንዴ ምርት ባለፉት አራት እና አምስት አመታት መጨመሩን አለም አቀፍ ድርጅቶችም ጭም…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


