የደላላ ሰንሰለት እንዳለበት ሚድያችን ይፋ ያደረገው የኢሚግሬሽን ቢሮ 26 ሰራተኞቹ በድርጊቱ ላይ ሲሳተፉ ተይዘው እንዲቀጡ ማድረጉ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- አስቸኳይ ፓስፖርት በጉቦ ማውጣት አሁን አሁን ህጋዊ እስኪመስል የተለመደ ሆኗል። የተወሰኑ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ሰራተኞችና ደላሎች ተመሳጥረው ድርጊቱ ላይ መሰማራታቸውን መሠረት ሚድያ ከዚህ በፊት ባደረጋቸው ተከታታይ ማጣራቶች አረጋግጦ ነበር።
የኢምግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለአስ…



