Meseret Media

Meseret Media

ኮሚሽነሩ የሀገራዊ የሰብዓዊ ሁኔታን በተመለከተ በየሶስት ወሩ ለህዝብ ይፋ ይደረግ የነበረውን ሪፖርት ማገዳቸው ታወቀ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Jul 25, 2025
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አዲስ ኮሚሽነር የአገራዊ የሰብዓዊ ሁኔታን በተመለከተ ተቋማቸው በየሶስት ወሩ ይፋ ያደርግ የነበረውን ሪፖርት ማገዳቸው ታውቋል።

ኮሚሽነሩ አቶ ብርሃኑ አዴሎ ዋና ኮሚሽነር ሆነው የዛሬ ስድስት ወር ገደማ ከተሾሙ በኋላ ተቋሙ ድሮ የሚታወቅበት በነፃነት …

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture