ኮሚሽነሩ የሀገራዊ የሰብዓዊ ሁኔታን በተመለከተ በየሶስት ወሩ ለህዝብ ይፋ ይደረግ የነበረውን ሪፖርት ማገዳቸው ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አዲስ ኮሚሽነር የአገራዊ የሰብዓዊ ሁኔታን በተመለከተ ተቋማቸው በየሶስት ወሩ ይፋ ያደርግ የነበረውን ሪፖርት ማገዳቸው ታውቋል።
ኮሚሽነሩ አቶ ብርሃኑ አዴሎ ዋና ኮሚሽነር ሆነው የዛሬ ስድስት ወር ገደማ ከተሾሙ በኋላ ተቋሙ ድሮ የሚታወቅበት በነፃነት …



