ኮሚሽነሩ የሀገራዊ የሰብዓዊ ሁኔታን በተመለከተ በየሶስት ወሩ ለህዝብ ይፋ ይደረግ የነበረውን ሪፖርት ማገዳቸው ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አዲስ ኮሚሽነር የአገራዊ የሰብዓዊ ሁኔታን በተመለከተ ተቋማቸው በየሶስት ወሩ ይፋ ያደርግ የነበረውን ሪፖርት ማገዳቸው ታውቋል።
ኮሚሽነሩ አቶ ብርሃኑ አዴሎ ዋና ኮሚሽነር ሆነው የዛሬ ስድስት ወር ገደማ ከተሾሙ በኋላ ተቋሙ ድሮ የሚታወቅበት በነፃነት …
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


