በነዳጅ የሚሰሩ እና ከ250 ሚልዮን ዶላር በላይ ግምት ያላቸው ተሽከርካሪዎች ጅቡቲ ላይ ከጥቅም ውጪ እየሆኑ ናቸው ተባለ
(መሠረት ሚድያ)- በትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ውስጥ እየታየ ያለው የአመራር ቸልተኝነት እና ስር የሰደደ የሙስና አሰራር በሀገር ሀብት እና በዜጎች ህይወት ላይ ከፍተኛ አደጋ እየደቀነ መሆኑ ተሰምቷል።
በመስሪያ ቤቱ ውስጥ የሚገኙ ታማኝ ምንጮች እንደገለጹት ከሆነ በመስከረም ወር ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ…


