በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የመንግስት የፀጥታ አካላት በአንድ በኩል፣ የፋኖ ሀይሎች በሌላ በኩል የወጣቶች አፈሳ በየፊናቸው እየፈፀሙ መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ
(መሠረት ሚድያ)- በአማራ ክልል ለአመታት የቀጠለው ጦርነት ከሰሞኑ የተለየ መልክ እየያዘ እንደመጣ እና የመንግስት ወታደሮች ከበርካታ አካባቢዎች ለቀው መውጣታቸውን ተከትሎ የፋኖ ሀይሎች መግባት መጀመራቸው በስፋት ተዘግቧል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ ሰሞኑን በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ቀወት ወረዳ ላይ በጣም መጠነ ሰ…



