የመንግስት መስሪያ ቤቶች የኪራይ መኪና መጠቀም እንዲያቆሙ አስቸኳይ ሰርኩላር ተላለፈላቸው
(መሠረት ሚድያ)- ህዳር 7 ቀን 2018 ዓ.ም ሚድያችን ካስነበብናቸው መረጃዎች ውስጥ አንዱ በአንድ የመንግስት ተቋም ውስጥ ስለሚፈፀም ህገወጥ የመኪና ኪራይ እና ተያያዥ የነዳጅ ስርቆትን የተመለከተ ነበር።
በዚህ በኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሺያል ኢንስቲትዩት ውስጥ እንዳለ በምርመራ ዘገባችን የተደረሰበት …
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


