በበርካታ ከተሞች ታግዷል የተባለው ቤቲንግ በኦንላይን ተባብሶ መቀጠሉ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- የአዲስ አበባ ከተማ ሰላም እና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ "ከእዚህ በኋላ በከተማው የቤቲንግ ወይም የስፖርት ውርርድ ቤት አይኖርም" ብሎ ያስታወቀው ልክ የዛሬ ዓመት በዚህ ወር ገደማ ነበር።
የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ሚደቅሳ ከበደ በ2016 ዓ.ም የበጀት ዓመት በከተማዋ የሚገኙ 4,118 የቤቲንግ ቤ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


