Meseret Media

Meseret Media

ዘንድሮ 23 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ከሴፍቲኔት ተረጂነት ወጥተዋል በሚል ትናንት በጠ/ሚሩ የቀረበው መረጃ የተሳሳተ መሆኑ ተጠቆመ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Jul 04, 2025
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በትናንትናው እለት ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ በሰጡበት ወቅት በዚህ ዓመት ብቻ 23 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ከሴፍቲኔት ተረጂነት መውጣታቸውን ተናግረው ነበር።

"ይህ የማንሰራራት ትልቁ ማሳያ ነው" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ስ…

Keep reading with a 7-day free trial

Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.

Already a paid subscriber? Sign in
© 2025 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture