22 የሀገር ውስጥ የስፖርት ውርርድ ድርጅቶች ቢታገዱም አንድ ግዙፍ የርዋንዳ የቤቲንግ ተቋም ኢትዮጵያ ውስጥ ስራ ሊጀምር እየተንቀሳቀሰ መሆኑ ታወቀ Meseret MediaFeb 11, 2026∙ Paid5Share(መሠረት ሚድያ)- የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከሀያ በላይ የሆኑ የስፖርት ውድድር ውርርድ (ቤቲንግ) ድርጅቶችን ሙሉ በሙሉ ያገደው ከህዳር 25 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ነበር። በወቅቱ ለህዝብ ይፋ ሆኖ የነበረው መረጃ እንደሚጠቁመው ለመንግሥት ገቢ መሆን የነበረበትን ከ100 ቢሊዮን ብር በላይ በመሰወር ወንጀል የ…Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.Claim my free postOr purchase a paid subscription.PreviousNext