በፍርድ ቤት እና ዓቃቤ ህግ ኤግዚቢት እንዲመለስለት የተወሰነለትን ውሳኔ ለማስፈፀም ወደ ፖሊስ ጣብያ ያመራ ኢንቨስተር በድጋሜ ለእስር ተዳረገ
(መሠረት ሚድያ)- በቅርብ ግዜያት ፍርድ ቤቶች የሚሰጧቸውን ውሳኔዎች የፀጥታ አካላት በተደጋጋሚ ሲጥሱ እና ሳይቀበሉ ሲቀሩ ይታያል፣ ይህም የፍትህ ስርአቱ ላይ ራሱን የቻለ ጥቁር ጠባሳ ጥሎ እያለፈ መሆኑን ታዛቢዎች ሲናገሩ ይደመጣል። መሠረት ሚድያ ከሰሞኑ የደረሰው አንድ መረጃም ይህን ተደጋጋሚ ክስተት የሚያሳይ ነ…



