በአማራ ክልል ያለውን ጦርነት ሸሽተው አዲስ አበባ ትምህርት የቀጠሉ ተማሪዎች ለ2018 የትምህርት ዘመን አስገዳጅ መመርያ ወጣባቸው
(መሠረት ሚድያ)- በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ባሉ ግጭቶችና የተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሕፃናት እና ወጣቶች ከትምህርት ገበታ ውጭ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስቴር ከሳምንታት በፊት ማስታወቁ ይታወሳል።
በዚህ ዓመት ብቻ ከ7.8 ሚሊዮን በላይ ሕፃናት ከትምህርት ገበታ ውጭ መሆናቸውን ሚኒስቴር…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


