ኢትዮጵያ የፈረንሳይ ስሪት የሆኑ 'ሚራዥ 2000' ተዋጊ ጀቶችን በቅርቡ ልትረከብ መሆኑ ይፋ ሆነMeseret MediaJan 26, 2026∙ Paid3Share(መሠረት ሚድያ)- የኢትዮጵያ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን እያከበረ ባለበት ባሁኑ ወቅት ተቋሙ በአሁኑ ወቅት በታሪኩ ከፍተኛው የሚባል ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተደጋግሞ የተጠቀሰ ሲሆን እ.ኤ.አ በ2030 የአፍሪካ ቁንጮ ለመሆን የሚያስችለውን ታሪካዊ ሪፎርም በማከናወን ላይ እንደሆነ ተነስቷል። Mirage…Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.Claim my free postOr purchase a paid subscription.Previous