በምዕራብ ኦሞ ዞን ቤሮ ወረዳ ዜጎች በልማት ስም በአስገዳጅ ከ20 ሺህ እስከ 400 ሺህ ብር አምጡ እየተባሉ መሆኑን ተናገሩ
(መሠረት ሚድያ)- በዞኑ ስር በሚገኘው የቤሮ ወረዳ የአካባቢው አመራሮች የተለያዩ ሰነዶችንና የባዛር ዝግጅቶችን ሽፋን በማድረግ ማህበረሰቡን ለከፍተኛ የምጣኔ ሀብት ብዝበዛ እየዳረጉት መሆኑ ታውቋል።
በቅርቡ በሰኔ ወር መጀመሪያ ላይ የወጣ የክፍያ ደረሰኝ እንደሚያሳየው “ለኮሪደር ልማት እና ለብልጽግና ፓርቲ ህንጻ …


