ነሐሴ 2 ቀን በመተማ ወረዳ፣ መቃ ከተማ የተከሰተው ምንድን ነው?
(መሠረት ሚድያ)- ባሳለፍነው አርብ፣ ነሐሴ 2/2017 ዓ.ም በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወረዳ በትልልቆቹ ሚድያዎች ሽፋን ያላገኘ፣ የአካባቢውን ማህበረሰብ ግን ክፉኛ የረበሸ እና ያሳዘነ ድርጊት መከሰቱ ታውቋል።
በወረዳው ውስጥ ተፈፀመ በተባለ ጥቃት ከ50 በላይ ንፁሀን ዜጎች እንደተገደሉ እና በሺዎች የሚቆጠሩ የ…
(መሠረት ሚድያ)- ባሳለፍነው አርብ፣ ነሐሴ 2/2017 ዓ.ም በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወረዳ በትልልቆቹ ሚድያዎች ሽፋን ያላገኘ፣ የአካባቢውን ማህበረሰብ ግን ክፉኛ የረበሸ እና ያሳዘነ ድርጊት መከሰቱ ታውቋል።
በወረዳው ውስጥ ተፈፀመ በተባለ ጥቃት ከ50 በላይ ንፁሀን ዜጎች እንደተገደሉ እና በሺዎች የሚቆጠሩ የ…