ነሐሴ 2 ቀን በመተማ ወረዳ፣ መቃ ከተማ የተከሰተው ምንድን ነው?
(መሠረት ሚድያ)- ባሳለፍነው አርብ፣ ነሐሴ 2/2017 ዓ.ም በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወረዳ በትልልቆቹ ሚድያዎች ሽፋን ያላገኘ፣ የአካባቢውን ማህበረሰብ ግን ክፉኛ የረበሸ እና ያሳዘነ ድርጊት መከሰቱ ታውቋል።
በወረዳው ውስጥ ተፈፀመ በተባለ ጥቃት ከ50 በላይ ንፁሀን ዜጎች እንደተገደሉ እና በሺዎች የሚቆጠሩ የ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


