Meseret Media

Meseret Media

አዳዲስ የዲጂታል አሰራሮች ላይ ከፍተኛ የመረጃ ደህንነት ስጋት በመኖሩ የዳያስፖራው ማህበረሰብ ጥንቃቄ እንዲያረግ ማሳሰቢያ ተሰጠ

"የግል ኩባንያው ስምምነት የፈጸመው ከመንግስት ጋር እንጂ ከእያንዳንዱ ተገልጋይ ጋር ባለመሆኑ ለሚፈጠር የፋይናንስም ሆነ የመረጃ መጥፋት ቀጥተኛ ሀላፊነትን አይወስድም"

Meseret Media's avatar
Meseret Media
May 22, 2026
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- የኢትዮጵያ መንግስት ለዳያስፖራው ማህበረሰብ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች ለማዘመን እና ለማፋጠን በሚል ተግባራዊ ካደረጋቸው አዳዲስ የዲጂታል ቴክኖሎጂ አሰራሮች ጀርባ ከፍተኛ የመረጃ ደህንነት ስጋትና ሊኖር እንደሚችል የሚያመላክቱ መረጃዎች ለመሠረት ሚድያ ደርሰዋል።

መንግስት በቅርቡ የዜጎችን ፓስፖር…

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture