አዳዲስ የዲጂታል አሰራሮች ላይ ከፍተኛ የመረጃ ደህንነት ስጋት በመኖሩ የዳያስፖራው ማህበረሰብ ጥንቃቄ እንዲያረግ ማሳሰቢያ ተሰጠ
"የግል ኩባንያው ስምምነት የፈጸመው ከመንግስት ጋር እንጂ ከእያንዳንዱ ተገልጋይ ጋር ባለመሆኑ ለሚፈጠር የፋይናንስም ሆነ የመረጃ መጥፋት ቀጥተኛ ሀላፊነትን አይወስድም"
(መሠረት ሚድያ)- የኢትዮጵያ መንግስት ለዳያስፖራው ማህበረሰብ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች ለማዘመን እና ለማፋጠን በሚል ተግባራዊ ካደረጋቸው አዳዲስ የዲጂታል ቴክኖሎጂ አሰራሮች ጀርባ ከፍተኛ የመረጃ ደህንነት ስጋትና ሊኖር እንደሚችል የሚያመላክቱ መረጃዎች ለመሠረት ሚድያ ደርሰዋል።
መንግስት በቅርቡ የዜጎችን ፓስፖር…


