በሚያንማር ያሉ ዜጎችን ለማውጣት የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ አንድ የመንግስት ልኡክ ወደ ስፍራው ሊያቀና መሆኑ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- በሚያንማር እጅግ አስቸጋሪ በሆነ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ካሉበት ቦታ ለማውጣት የሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ ዲፕሎማቶችን የያዘ ቡድን ወደ ስፍራው ሊያቀና መሆኑን ሚድያችን ከውጭ ጉዳይ ምንጮቹ ሰምቷል።
ቡድኑ በመጪው ሳምንት አጋማሽ ላይ ህንድ ሀገር ከሚገኘው የኢትዮ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


