የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሚዲያ ዘርፍ መሪ የሆኑት ዶ/ር ንጉሡ መሸሻ በሪፖርተር ጋዜጣ ሰሞንኛ አነጋጋሪ ዘገባ ሳቢያ ከሥራ ተሰናበቱ
(መሠረት ሚድያ)- በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሙያዊ ዘርፍ ምክትል ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እና የምክር ቤቱን ሚዲያ በበላይነት ሲመሩ የነበሩት ንጉሡ መሸሻ (ዶ/ር) ከአፈ ጉባኤው በተጻፈ ደብዳቤ ዛሬ ከሥራ መባረራቸውን መሠረት ሚዲያ አረጋግጧል።
ለከፍተኛው የሥራ ኃላፊ ስንብት ዋነኛው ምክንያት የሆነው ባለፈ…


