ቦሌ የሚገኘው 'ኬና ሆቴል' ባለቤት በቁጥጥር ስር ውለው ሰፊ ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑ ታወቀ፣ ዝርዝሩን ይዘናል Meseret MediaDec 06, 2025∙ Paid17Share(መሠረት ሚድያ)- ግንቦት 2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ከቦሌ መድሀኒያለም ቤተክርስቲያን ወደ ብራስ በሚወስደው መንገድ ላይ አንድ ትልቅ እና ዘመናዊ ሆቴል ለየት እና ደመቅ ባለ መልኩ ተመርቆ ነበር። የምርቃቱ እለት ከሆቴሉ ፊት የሚገኘው መንገድ ሙሉ ለሙሉ ተዘግቶ የነበረ ሲሆን የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት አቶ…Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.Claim my free postOr purchase a paid subscription.PreviousNext