ከፍተኛ የጦር አዛዡ ትናንት ወለጋ ውስጥ በተፈፀመ ጥቃት ህይወታቸው ማለፉን ተከትሎ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ በወታደራዊ ስነስርዐት ቀብራቸው ተፈፀመ
(መሠረት ሚድያ)- ትናንት በምስራቅ ወለጋ በተፈፀመ የደፈጣ ጥቃት አንድ ከፍተኛ የመንግስት ሰራዊት የጦር አዛዥ ህይወታቸው ማለፉን ተከትሎ በአዲስ አበባ ከተማ በዛሬው ዕለት በልዩ ወታደራዊ የክብር ቀብር በከፍተኛ ሚስጥራዊነት እና ጥበቃ ተፈፅሟል።
ከፍተኛ የጦር ሹሙ ጥቃቱ ከመድረሱ አራት ቀናት ብቻ ቀደም ብሎ ሰራ…


