በወልቂጤ ከተማ ከትናንት ጀምሮ የቤት ለቤት ፍተሻ እየተደረገ ነው፣ ምክንያቱ ምን ይሆን?
(መሠረት ሚድያ)- በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ አካባቢ የሚንቀሳቀሱ 'ወንበዴዎች' ተብለው በአካባቢው ህዝብ የሚጠሩ ግለሰቦች አካባቢውን ሰላም መንሳት ከጀመሩ ሰነባብተዋል።
የሚድያ ሪፖርቶች እንደሚጠቁሙት እነዚህ ወንበዴዎች በተለያየ ጊዜ የልዩ ሃይል፣ የፌደራልና የመከላከያ ልብስ እየለበሱ በአገባቢው እገታ እና ዘረፋ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


