Meseret Media

Meseret Media

መላ መርካቶን ባሳዘነው በትናንቱ ክስተት ከ150 በላይ ነጋዴዎች ሱቃቸው እየፈረሰ ቦታው ለአንድ ባለሀብት መሰጠቱ ታወቀ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Dec 29, 2025
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- ሚድያችን የዛሬ ሁለት ሳምንት ገደማ በሰራው አንድ ዘገባው መርካቶ አረጋ ሆቴል አካባቢ በተለምዶ 'ወርቅ ተራ' በሚባለው ሰፈር ያሉ ነጋዴዎች ህዳር 30/2018 ዓ.ም ከወረዳው መሬት አስተዳደር አስቸኳይ የስብሰባ ደብዳቤ ተበትኖላቸው እንደነበር ጠቅሰን ነበር።

በዚህ 2,500 ካሬ ስፋት ባለው ቦታ…

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2025 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture