ዲፕሎማቱ ከ15 ዓመት በፊት ሲመሩት በነበረው የመንግስት ተቋም ውስጥ ፈፅመውታል በተባለ የሙስና ወንጀል ምክንያት ወደ ሀገር ቤት ተጠርተው ክስ ተመሰረተባቸው
(መሠረት ሚድያ)- የቀድሞ የፕራይቬታይዜሽን እና የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ኤጀንሲ በርካታ መንግስታዊ ተቋማትን ለሀገር ውስጥ እና ለውጭ ባለሀብቶች ሲሸጥ እና ሲያሻሽጥ የቆየ መስሪያ ቤት ነበር።
መስሪያ ቤቱን ለበርካታ አመታት የመሩት እና እስከዛሬ አመት ድረስ በለንደን የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤ…



