የፓርላማ ቋሚ ኮሚቴዎች በሚያካሂዱት የግምገማ መድረክ ላይ የግል መገናኛ ብዙኃን ገብተው እንዳይዘግቡ እየተከለከሉ መሆኑ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ አንዳንድ ሚድያዎች በመንግስት አካላት የሚወጡ ሪፖርቶችን እና ውይይቶችን ተንተርሰው ለህዝብ ያቀረቧቸው መረጃዎች የህዝብን ቀልብ ስበዋል፣ የብዙዎች መነጋገሪያም ሆነዋል።
ከነዚህ ውስጥ አንዱ ሪፖርተር ጋዜጣ ባሳለፍነው እሁድ እትሙ 'ከፍተኛ ባለሥልጣናትና ታዋቂ አርቲስቶች ከ98 ቢሊዮን ብር…


