Meseret Media

Meseret Media

በአርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ሁሉቆ ቀበሌ ላይ በማርበርግ ቫይረስ በሽታ እንደተጠቁ የተጠረጠሩ 13 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን ሚድያችን አረጋገጠ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Nov 18, 2025
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- ባለፉት ጥቂት ቀናት ጂንካ አካባቢ በተከሰተ አጣዳፊ በሽታ ስድስት ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን መዘገባችን ይታወሳል። የጤና ሚኒስቴር ይፋ ያረገው መረጃ በሽታው የማርበርግ ቫይረስ መሆኑን ጠቁሟል።

የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እስካሁን ተጠርጥሮ በለይቶ ማቆያ ያለ ታካሚ አለመኖሩን ትናንት ገልፀ…

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture