በድሬዳዋ የታይዋን ገበያ አዳራሽ 120 ነጋዴዎች ሱቆቻቸው ተዘግተውባቸው እንግልት እየደረሰባቸው መሆኑን ገለጹ
(መሠረት ሚድያ)- በድሬዳዋ ከተማ በሚገኘው ታዋቂውና ታሪካዊው የታይዋን የገበያ አዳራሽ ውስጥ የሚሰሩ ከ120 በላይ አነስተኛ ገቢ ያላቸው ነጋዴዎች ሱቆቻቸው ካለአግባብ ተሽገውባቸው ለ38 ቀናት ያህል ከስራ ውጭ መሆናቸውን በመግለጽ አቤቱታቸውን ለሚድያችን አቀረቡ።
ነጋዴዎቹ ለሚዲያችን በላኩት መረጃ እንደገለጹት ች…


