በዛሬው እለት ፈተና መውሰድ የጀመሩ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ምን አጋጠማቸው?
(መሠረት ሚድያ)- የዘንድሮው የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና በዛሬው ዕለት መሰጠት መጀመሩ ይታወቃል። በዚህም የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና በሁሉም የመፈተኛ ጣቢያዎች መሰጠት እንደተጀመረ የትምህርት ሚኒስቴር መረጃዎች ያሳያሉ።
ፈተናው በወረቀት እና በኦንላይን የሚሰጥ ሲሆን ፈተናውን …



