ሕጋዊ ወራሽ የሆኑ ግለሰቦች ስም ለማዞር በካሬ እስከ 12 ሺህ ብር እየተጠየቁ መሆኑን ተናገሩ
(መሠረት ሚድያ)- አንድ ሰው በሕይወት ለመኖር አነሰም በዛ ንብረት ማፍራት ይገባዋል፣ ይህን ንብረት ለራሱና ለእርሱ ቅርበት ካላቸው ሰዎች ጋር በጋራ ይጠቀማል፡፡ ሰው ንብረቱን ከመጠቀም አልፎ ከዚህ ዓለም በሞት ሲለይ ንብረቱን ለፈቀደው ሰው እንዲተላለፍለት ኑዛዜ ማድረግ ይችላል፡፡
ሟች ሲሞት ውርስ የሚከፈተው ሲሆ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


