በወረታ ከተማ ልጆቻቸው በግዳጅ ለወታደርነት የተወሰዱባቸው አንድ እናት እና አባት የወሰዱት እርምጃ አነጋጋሪም፣ አሳዛኝም ሆኗል
(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ በበርካታ የሀገራችን ክፍሎች ህፃናትን ጨምሮ በርካቶች በግዳጅ እየታፈሱ ወደ ውትድርና እየተወሰዱ እንደሆነ ይታወቃል፣ በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች ደግሞ አፈሳው ተባብሶ እንደሚታይ መረጃዎች ይጠቁማሉ።
ዛሬ ከወደ ወረታ የተሰማው መረጃ እንደሚጠቁመው ደግሞ ልጆቻቸው በግዳጅ ለወታደርነት የተወ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


