ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ውስጥ አንድ ሌትር ቤንዚን እስከ 1,100 ብር እየተሸጠ መሆኑ ታወቀ ?
(መሠረት ሚድያ)- የፌደራል መንግስት ለጥቁር ገበያ እና ለኮንትሮባድ ተጋላጭ የሆኑ ቦታዎች ብሎ ከለያቸው ክልሎች ውስጥ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አንዱ ሲሆን ሌሎቹ ጋምቤላ እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች ናቸው።
ነዳጅ በፈለጉት ዋጋ በድብቅ የሚገዙበት፣ የሚሸጡበት ክልል የሆነው ቤንሻንጉል ከጠቅላይ ሚኒስቴር …


