አዲሱን 'የመደመር መንግሥት' መፅሀፍ እያንዳንዳቸው በ10 ሺህ ብር እንዲገዙ እየተገደዱ ያሉት የቢሾፍቱ ነጋዴዎች
(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ በሚድያዎች አበይት ክስተት ሆነው ከሰነበቱ ጉዳዮች አንዱ መስከረም 6 ቀን ለንባብ የበቃው በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የተፃፈው ''የመደመር መንግሥት'' የተባለው መፅሀፍ ነው።
በመደመር እሳቤ ላይ ተመርኩዞ ለአራተኛ ግዜ ለንባብ የበቃው መፅሀፍ በርካታ የመንግስት ባለሰልጣናት በተገኙ…



