Meseret Media

Meseret Media

መንግስት አዲስ የነዳጅ ማደያ እንዳይከፈት ቢያግድም በውስጥ ስምምነት ለመክፈት እስከ 10 ሚልዮን ብር ጉቦ እየተጠየቀ መሆኑ ታወቀ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Jan 10, 2026
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- በርካታ የነዳጅ ማደያዎች ሕገወጥ ንግድ ላይ በመሰማራታቸው አዲስ አሠራር እስኪዘረጋ ድረስ በሚል አዲስ የነዳጅ ማደያ ለመክፈት ለሚጠይቁ ፈቃድ እንደማይሰጥ የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን ያስታወቀው ሚያዝያ 2016 ዓ.ም ላይ ነበር።

በወቅቱ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር የነበሩት ወ/ሮ ሳህረላ አብዱላ…

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture