ከሰሞኑ ሲታፈሱ የነበሩ ወጣቶች የ10ኛ ክፍል ዶክመንት እየተሰራላቸው ወደ ማሰልጠኛ ካምፕ መጓጓዝ መጀመራቸው ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- ያዝ ለቀቅ እያረገ በመዲናዋ አዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች የሚካሄደው የወጣቶች አፈሳ በቅርብ ወራት በበርካታ ሚድያዎች ሽፋን ከማግኘቱ በተጨማሪ መንግስታዊው የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን መግለጫ ያወጣበት ጉዳይ ነበር።
የአፈሳው መረጃ አንዴ ሀሰተኛ ነው፣ ሌላ ግዜ ደግሞ በፈቃደኝነት የሚ…



