የወንጀል ምርመራ ክፍል አሻራ ለመስጠት በደላሎች በኩል እስከ 10 ሺህ ብር ጉቦ እንደሚጠየቅ ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- በሀገራችን በሚገኙ አንዳንድ መንግስታዊ ተቋማት ውስጥ የሚታየው የሙስና፣ የህገወጥ ድርጊት እና ዘረፋ እየተስፋፋ እንደመጣ ተደጋግሞ ይሰማል።
ይህን ድርጊትም የሚያስፈፅሙ የተቋማቱ ባልደረቦች እና ደላሎች ደግሞ ከፍተኛ ገንዘብ በማጋበስ ላይ ይገኛሉ። መሠረት ሚድያ ከበርካታ ዜጎች የደረሰው መረጃ እ…


